| |
የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የያዙ የውጭ ዜጎች ህጋዊ መብቶችና ገደቦች
(በአዋጅ ቁጥር 270/94 እንደተደነገገው)
መብቶች
በዚህ አዋጅ መሠረት የፀና የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ያለው ማንኛውም
የውጭ አገር ዜጋ በዚህ አንቀጽ ስር የተዘረዘሩት መብቶች ተጠቃሚ ይሆናል፡፡
-
ወደ ኢትዮጵያ ለመግባትና ኢትዮጵያ ውስጥ ለመቆየትም ሆነ ለመኖር የመግቢያ
ቪዛና የመኖሪያ ፈቃድ እንዲኖረው አይጠየቅም፡፡
-
ከሀገር መከላከያ፣ ከሀገር ደህንነት ወይም ከውጭ ጉዳይና መሰል የፖለቲካ
የመንግስት መ/ቤቶች በስተቀር የሥራ ፈቃድ እንዲያወጣ ሳይገደድ በኢትዮጵያ ውስጥ ተቀጥሮ መስራት
ይችላል፡፡
-
አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ የውጭ ዜጎች የመብት ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የሚገድበው
ድንጋጌ ተፈጻሚ አይሆንበትም፡፡
-
የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት መብት ይኖረዋል፡፡
-
እንደ ሀገር ውስጥ ባለሀብት መቆጠር ከፈለገ በሀገሪቱ የኢንቨስትመንት ሕግ
መሠረት ለሀገር ውስጥ ባለሀብት በተፈቀዱ የኢንቨስትመንት መስኮች መሳተፍ ይችላል፣
-
የኢኮኖሚ፣ የማኀበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶችን በመጠቀም ረገድ በውጭ ዜጎች
ላይ በሕግ፣ በመመሪያ ወይም በአሰራር ልምድ የተጣሉ ገደቦችና የሚደረጉ ልዩነቶች አይመለከቱትም፡፡
ገደቦች
-
ከላይ የተጠቀሱት መብቶች ቢኖሩትም የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የያዘ
የውጭ ዜግነት ያለው ሰው ነው፣
-
በማናቸውም የመንግስት ደረጃ በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት
አይኖረውም፣
የኢትዮጵያ ተወላጅ መታወቂያ ካርድ
ማመልካቻ አቀራረብ ማብራሪያ
-
ለመታወቂያ ካርድ የሚቀርብ ማንኛውም ሰነድ ከ2 ፎቶ ኮፒ ጋር መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
-
የማመልከቻ ቅጾቹ
በሙሉ ራሱ በአመልካቹ ብቻ በቅድሚያ በሚገባ ተሞልተውና የተፈረመው
መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
-
በቅጾቹ
ላይ የአመልካች ሙሉ ስም በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ይሞሉ፡፡
ከስም
በስተቀር የቅጹን ቀሪ ክፍል አመልካች በመረጡት በእንግሊዝኛ ወይም በአማርኛ ቋንቋ መሙላት ይችላሉ፡፡
የትውልድ ኢትዮጵያዊያን መታወቂያ
ካርድ መሟላት ያለባቸው
01.
ለአዲስ የትውልድ
ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
-
በሚገባ የተሞላ ማመልከቻ
ቅፅ
በ2ኮፒ
ሶስት ፎቶ ግራፍ
(ከጀርባው ስም የተፃፈበት)
(የይዘቱን
ከታች ይመልከቱ)
ከኢትዮጵያ የተሰጠ
የትውልድ ኢትያጵያዊነት ማረጋገጫ፣ (ኢትዮጵያዊ
ተወላጅነትን የሚያረጋግጥ ሰነድ ዋናውንና ከየዓይነቱ
ሁለት ኮፒ)
§
የቀድሞ የኢትዮጵያ
ፓስፖርት ፎቶ ኮፒ፣ወይም
§
የፍርድ ቤት ማስረጃ ፣ወይም
§
የልደት ሰርተፍኬት /በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተረጋገጠ/፣
§
መንጃ ፈቃድ፣
የሰሩበት መ/ቤት መታወቂያ፣የት/ቤት ማስረጃና ሌሎች
ከኢትዮጵያ የተሰጡ ሰነዶች፣)
በምስክር የሚቀርብ
ምንም አይነት ማመልከቻ ተቀባይነት የለውም፡፡
-
የውጭ ዜግነት ከወሰዱበት ሀገር የተሰጠ ፓስፖርት
(ከ2
ፎቶ ኮፒ ጋር)
-
የውጭ ዜግነት
ከወሰዱበት ሀገር የተመዘገቡበት ሰነድ
/Family Personbevis-Sweden,
Folkeregister-Denmark, Folkeregister-Norway, Extract from the
Population Information System-Finland, Einstaklingar-Iceland/
ያቅርቡ፣
Samples
-
Folkeregisteret from
Denmark
-
Folkeregister from
Norway
-
Extract from
the Population Registration from Finland
-
Einstaklingar OR A Family Registration paper from Population
registration
from Iceland
-
ክፍያ የተፈፀመበት ደረሰኝ፣
(ክፍያውን አስቀድምው ይፈፅሙ)
*(የክፍያውን ዝርዝር ከታች ይመልከቱ)፣
-
ከ ተሰራ
በኋላ ተመልሶ የሚላክበት
ባዶ ፖስታ (*በአካል ቀርበው ለማይረከቡ
አመልካቾች ፓስፖርቱ ከተሰራ በኋላ ተመልሶ የሚላክበትና የአመልካች አድራሻ የተፃፈበት፣ በቂ
መላኪያ ክፍያ የተከፈለበት
ባዶ ፖስታ፣
የፖስታ ክፍያውን ይዘት ከታች ይመልከቱ
-
የሚጠይቁት
መታወቂያ በጋብቻ ከሆነ
-
ጋብቻው
ሁለት
ዓመትና
ከዚያ በላይ የፀና መሆኑን የሚያሳይ
የጋብቻ ሰነድ፣
-
የአመልካቹ/ቿ ባል/ሚስት
ያወጣውን/ያወጣችውን የኢትዮጵያ ተወላጅ መታወቂያ ካርድ
ወይም በአገልግሎት ላይ ያለ የኢትዮጵያ ፓስፖርት
ማያያዝ፣
-
18
ዓመት ያልሞላቸው ልጆች ተጠቃሚ ስለሚሆኑበት
-
1 8
ዓመት ያልሞላቸው ልጆች የልደት
የምስክር ወረቀት ወይም ተመሳሳይ መረጃ በማቅረብ በወላጅ መታወቂያ ላይ በማስመዝገብና በልጆቹ ፓስፖርት
ላይ የኢትዮጵያ ተወላጅ ማህተም በማስደረግ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ ያስችላቸዋል::
-
በመሆኑም /
አስራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጆችዎን የመብቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚፈልጉ ከሆነ ልጆችዎን
ኦሪጅናል ፓስፖርትና
ከሚኖሩበት ሀገር የተሰጠ የቤተሰብ የምዝገባ ሰነድ
አብረው ይላኩ/
02.
የትውልድ
ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
እድሳት ማመልከቻ
-
በሚገባ ተሞልቶ
የእድሳት
ማመልከቻ ቅፅ /
003 (PDF)
እድሳት ቅፅ
(በ2 ኮፒ)
የሚታደሰውን
የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ(ከ2
ኮፒ ጋር)፣
የውጭ
ዜግነት የወሰዱበት ሀገር ፓስፖርት (ከ2 ፎቶ ኮፒው
ጋር)፣
ሶ ስት
(
3)
ፎቶግራፍ፣(የይዘቱን
ዝርዝር ከታች ይመልከቱ)
ዜግነት
ከወሰዱበት ሀገር
የተሰጠ የምዝገባ ሰነድ
/Personbevis-Sweden,
Folkeregister-Denmark, Folkeregister-Norway, Extrat from the
Population Information System-Finland, Einstaklingar-Iceland/፣
ክፍያ የተፈፀመበት ደረሰኝ፣
(ክፍያውን አስቀድምው ይፈፅሙ) (የክፍያውን ዝርዝር ከታች ይመልከቱ)፣
ከተሰራ
በኋላ ተመልሶ የሚላክበት
ባዶ ፖስታ
*የፖስታ
መላኪያውን ይዘት ከታች ይመልከቱ
03.
በጠፋ ምትክ
የትውልድ
ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
ማመልከቻ
-
በሚገባ የተሞላ የአዲስ መታወቂያ
ካርድ ማመልከቻ ፎርም
(በ2ኮፒ)/001
ቅፅ
የጠፋው
የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
በ2 ኮፒ፣
የፖሊስ ማስረጃ
( Police
clearance)
(*የጠፋው ካርድ ከወንጀል ነፃ ስለመሆኑ)
ሶስት
(ከጀርባው ስም የተፃፈበት)
ፎቶ ግራፍ (የይዘቱን ዝርዝር ከታች ይመልከቱ)
የውጭ
ዜግነት ከወሰዱበት ሀገር የተሰጠ ፓስፖርት(ዋናውና ፎቶ ኮፒው)/
ኦሪጅናል
ፓስፖርትዎን ይላኩ/)
አመልካች የውጭ ዜግነት
በወሰዱበት ሀገር የተመዘገቡበት ሰነድ
/ Family Personbevis-Sweden,
Folkeregister-Denmark, Folkeregister-Norway, Extrat from the
Population Information System-Finland, Einstaklingar-Iceland/
ያቅርቡ፣
ክፍያ የተፈፀመበት ደረሰኝ፣
(ክፍያውን አስቀድምው ይፈፅሙ) *(የክፍያውን ዝርዝር ከታች ይመልከቱ)፣
ከተሰራ
በኋላ ተመልሶ የሚላክበት
ባዶ ፖስታ
የፖስታ ክፍያውን ይዘትና
ክፍያ ከታች ይመልከቱ.
የፎቶ ይዘት:-
አመልካቹ የሚያቀርበው ፎቶግራፍ የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርበታል፡፡
-
ባለ
ቀለም (coloured not black and white)
መጠኑ
3x4 cm
የሆነ 4 ፎቶ፣
-
የአመልካቹ ፊት መጠን በፎቶው ላይ
3/4ኛውን የሚሸፍን፣
-
ፊት ለፊት የተነሳና በተቻለ መጠን ሁለቱ ጆሮዎች የሚያሳይ፣
-
ነጣ ያለ የፎቶግራፍ ጀርባ /BACKGROUND/
ያለው፣ ()
-
ያለመነጽር የተነሳ ቢሆን ይመረጣል፣
-
ከእምነት ጋር የተያያዘ እስካልሆነ ድረስ ኮፍያ ወይም የራስ መሸፈኛ የሌለበት፣
ክፍያ
ማስታወሻ
-
ከላይ የተጠቀሰው
ክፍያ የSwedish Bank Transfer
Charge (Bank Commission)ንና
የፖስታ መላኪያን
የሚጨምር አይደለም፡፡
-
በመሆኑም ከስዊድን
ውጭ ለሚፈፀም ማንኛውም ክፍያ 60 ክሮነር ተጨማሪ ክፍያ ከዋናው ክፍያ ጋር ተደምሮ መከፈል ይኖርበታል፡፡
-
ለፖስታ መላኪያ ምንም
አይነት ክፍያ መከፈል የሌለበት ሲሆን ከዚህ በታች በተጠቀሰው መሰረት የፖስታ መላኪያ መላክ
ይኖርበታል፡፡
-
ክፍያው በሌላ ሰው የተፈፀመ ከሆነ ክፍያ የተፈፀመለት ሰው
ስም በትክክል በሚላከው የክፍያ
ደረሰኝ ላይ በእጅ መፃፍ ይኖርበታል፡፡
-
ኤምባሲው ለአገልግሎቱ ከሚጠይቀው የክፍያ መጠን
እና የባንክ ኮሚሽን ውጭ
የሚፈፀም ማንኛውም በትርፍ
ክፍያ አይመለስም፡፡
-
ክፍያን በፖስታ መላክ አይቻልም፡፡
-
የፖስታ መላኪያ
ክፍያው
በIBAN No. SE62 9500 0099 6026 0629 2478, SWIFT-Code NDEASESS,
ወይም
PlusGirot
No. 629247-8
መፈፀም ይኖርበታል፡፡
የመላኪያ ፖስታ ይዘት
► ከስዊድን
►
ከስዊድን ውጭ ካሉ ሀገሮች
ለፖስታ መላኪያ
ምንም አይነት ክፍያ ተቀባይነት የለውም፡፡ በመሆኑም አመልካቾች
ክፍያ የተፈፀመበት
ኢንቨሎፕ/ፖስታ
አያይዘው መላክ ይጠበቅባቸዋል፡፡
***ከላይ
በየዘርፉ የተጠቀሱትን
መስፈርቶችና
ዶክመንቶች ሳያማላ የሚቀርብ ማንኛውም
የትውልድ
ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
ማመልከቻ ለአመልካቹ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
|
|
|
|
1. General
Information
about the ID Card
-
Interested
foreign nationals of Ethiopian origin are entitled to receive
the ID card as per proclamation No 270/2002.
-
Children
under 18 can enjoy the same right once their name appear in
their parents ID card of Ethiopian origin. A spouse of foreign
national of Ethiopian origin, if wish so, can also receive the
ID card
The
holder of the ID card can enjoy every right like other citizens
with the exception of political right.
(For more information refer the
proclamation Ethiopian Origin ID Card.)
PDF
2. Privileges
given to the Holder of the ID Card
The holder of the ID
card and his/her children under the age of 18 years shall:
-
Not
be required to have an entry visa or residence permit to live in
Ethiopia;
Have
the right to be employed in Ethiopia without a work permit;
Not
be subjected to the exclusion that applies to foreign nationals
regarding coverage of pension scheme under the relevant pension
law,
Have
the right to be considered as domestic investor to invest in
Ethiopia under Investment law of Ethiopia.
Restrictions
imposed on foreigners regarding the utilization of Economic,
Social and Administrative Services shall not be applicable to
the holder of the ID card.
3.
Requirements for Ethiopian Origin ID Cards
Ethiopian
Origin ID cards are valid for five years. An expired Ethiopian
Origin ID card needs to be renewed or returned to the office of
the Consulate General in Stockholm. If the ID card is not renewed after
expiration within one year, it will be considered as if it were
returned.
If an
applicant wishes to add children under 18 to his/her ID card,
then he/she should present two copies of a legal document
showing the relationship (i.e. birth certificate).
For further information, mail
ethemb.community@telia.com
or call
+4686616158 calling hours between 1330hrs- 1530hrs.
Applicants for ID cards will be notified of his/her status
within one week of presenting the necessary documentation to
The Consulate General of Ethiopia.
In
order to acquire an Ethiopian Origin ID card, the applicant
must complete the following steps.
4.
Requirements to Acquire a New Ethiopian Origin ID
card
1.1. Fill out
the application form in two copies.
001 (PDF)
Click here to download the form.
1.2. Present a valid passport (at least for six months) from
the country of naturalization (together with two photocopies).
1.3.
Supply three passport-size, recent, colour photographs.
1.4.
Registration paper from the registration office of your country
of residence (in two copies). (Folkeregisteret from Denmark,
Extract from the Population Information System from Finland,
Einstaklingar or a paper from Police or Immigration Authority
from Iceland, Folkeregister from Norway, Personbevis from
Sweden).
Samples
Folkeregister from
Norway
Extract from
the Population Registration from Finland
Einstaklingar OR A Family Registration paper from Population
registration from Iceland
1.5. Provide
previous Ethiopian Passport, Birth, Marriage and School Certificates or others
as requested by the Consulate (in two copies).
1.6.
Submit
payment of 750SEK.
Please check payment details below.
5.
Requirements for a Foreign National Spouse to obtain an ID
The
foreign national spouse of a person of Ethiopian Origin who
wishes to apply for an ID card should complete the following
steps.
2.1. Fill out the appropriate application form (in two
copies)
002 (PDF)
Click here
to download the form.
2.2. Provide two copies of a marriage certificate. The
certificate must show that the marriage has been valid for at
least two years prior to the date of the application's
submission.
2.3. Present a valid passport (at least for six months) of the
spouse from the country of naturalization (together with two
photocopies).
2.4. Family
Registration paper from the registration office of your country
of residence (in two copies).
2.5. Supply three passport-size recent colour photographs.
2.6. Submit
payment of 750SEK.
6.
Replacing a Lost or Damaged ID Card
A person
wishing to replace his/her lost or damaged ID card should
complete the following steps.
3.1. All requirements listed above
from 1.1 to 1.4.
3.2.
Provide a police record attesting to the loss of the
card.
3.3. Two copies of the lost ID card.
3.4. 450 SEK payment.
7.
Renewal of
expired ID Card.
4.1. Fill out the application form for renewal of ID card in
two copies. 003 (PDF) Click here to download
the form.
4.2. Provide the original passport (valid at least six months)
and the expired ID accompanied by two photocopies of each
document.
4.3. Supply two passport-size recent colour photographs.
4.4. Registration paper from the registration office of your country
of residence (in two copies).
4.5.
payment,
300SEK
. Please see
payment details below.
8.
Returning an Ethiopian Origin ID Card
A person wishing to return an
Ethiopian Origin ID card should complete the following steps.
5.1. Fill
out and submit the appropriate form.
004
(PDF)
Click here to download the form.
5.2.
Submit a signed letter that the card is being returned
willingly.
Return ID cards belonging to
all other family members.
-
An expired ID card has to be
returned if the holder dose not wants to renew and use the ID
card within a year.
-
If the ID card is obtained by
marriage (through spouse), the ID card needs to be returned when
the marriage is divorced.
9.
Payment
The payment
-
for New ID is
750 Swedish kronor (SEK),
-
for
renewal 300SEK and
-
in replacement for
damaged or lost ID 450SEK.
-
Aapplicants
can pay in cash if they come in
person at the Consulate General Office.
-
If
the payment is made from outside Sweden through bank, the applicant should have to
transfer additional 60 Swedish kronor for the Swedish bank
transfer commission together with the above mentioned payments for the ID card.
-
The applicant then
should send payment receipt together with his/her application documents to the
Consulate General Office.
Payment can be made
through
7. Postage
Applicants must send (enclose) a self-addressed
and pre-paid
envelope to return the processed ID card and other original
documents submitted during the application process through registered mail.
Therefore,
A.
Applicant form Sweden
must enclose a prepaid and pre-addressed envelop (write the full
postal address of the receiver on the envelop) with stamps of
68SEK.
B. Applicant form outside Sweden
must enclose a pre-addressed envelop with
-
9
International coupons for an ID card and 1 (one) passport or for the weight up to
100 grams;
-
11
International coupons for an ID card and two passports or the weight up to
250 grams.
-
For more than two passports, just add 3
international coupons per passport.
International coupon could be found at a post
office.
NOTE
We
do not accept any payment for the postage. So it is a must to
enclose a prepaid and self-addressed envelope.
Notes:-
***
ID Card application will be returned if
the applicant do not provide all
of the requested information, documents or
fee
listed under each
categories.
|
|
Postal Address
Embassy of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia
P. O. Box 10148
100 55 STOCKHOLM, SWEDEN
E-mail
ethemb.consular@telia.com
Telephone hours
13:00 PM - 15:30 PM HRS
Tel.
004686616135
(For Ethiopian Orign ID Issues)
Visiting hours
9:00 AM - 12:00
AM (Visiting hours)
|